Home
About
Total: 2163

Latest upload

Loading...
  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2552/ እሑድ - ጥቅምት 3 - ቀን - 2017

    ለሁለት የተከፈለውን ሕወሓት ለማደራደር ክልላዊ ቡድን ተዋቀረ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደርን በአብላጫ ድምፅ በበላይነት የተቆጣጠረው ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) ለሁለት ከፍለው እየተወዛገቡ ያሉትን አመራሮች በማግባባት፣ ፖለቲካዊ ድርድር እንዲያደርጉ የማስቻል ዓላማን ያነገበ አደራዳሪ ቡድን ተዋቅሮ የዝግጅት ሥራዎችን ጀመረ፡፡

  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2551/ ረቡዕ - መስከረም 29 - ቀን - 2017

    ‹‹በህዳሴ ግድቡ አካባቢ የተሰማ የመሬት ንዝረት የለም ግድቡም ተጋላጭ አይደለም›› ኢንጂነር ክፍሌ ሆራ - የግብፅ ባለሙያዎች የተናገሩትን ከዕውነት የራቀ በማለት አጣጥለውታል መስከረም 26 ቀን 2017 ዓ.ም. ምሽት ላይ በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥና ንዝረቱ እስከ አዲስ አበባ መሰማቱ መነጋገሪያ ሆኗል።

  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2550/ እሑድ - መስከረም 26 - ቀን - 2017

    የሥልጣን ቆይታቸውን ያገባደዱት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሁለቱን ምክር ቤቶች የሥራ ዘመን ነገ ያስጀምራሉ የስድስት ዓመት የሥልጣን ዘመናቸውን ያጠናቀቁት ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶችን የ2017 የሥራ ዘመን ነገ ያስጀምራሉ።

  • Introduction የሪፖርተር ማህደር ከ ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ጀመሮ የታተሙ እትሞችን የያዘ ና በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ ሲሆን በአሁኑ ሰአት ለአንባቢዎች አመቺ በሆነ መልኩ ቀርብዋል።

    Terms and Conditions of Use

    PLEASE READ THIS TERMS OF USE CAREFULLY

    BEFORE USING THE WEBSITE. By accessing or using any page of this website, you signify your assent to these terms of use. If you do not agree to these terms of use, please do not access or use any page of the website. We reserve the right, at our discretion, to change, modify, add, or remove portions of these terms at any time. Please check these terms periodically for changes. Your continued use of the website following the posting of changes to these terms will mean you accept those changes.

    OWNERSHIP

    TRADEMARK: This website is owned and operated by Media Communications Center (MCC) a private limited company organized in Addis Ababa, Ethiopia.

    The Site is protected by copyright as a collective work and compilation, pursuant to Ethiopia’s copyright laws, international conventions, and other copyright laws. All materials on the Site are owned or controlled by MCC as the provider of the content. No material on the Site may be copied, modified, reproduced, republished, uploaded, posted or transmitted in any way. The names and logos “Ethiopian Reporter", “The reporter” and “ethiopianreporter.com, thereporterethiopia.com, digitalversion.ethiopianreporter.com Ethiopia’s No.1 News Site” are trade names, trademarks and service mark owned by MCC.

    CONTENT:

    Unless otherwise noted, all materials, including but not limited to, news, articles, images, illustrations, designs, icons, photographs, video clips and audio clips that are part of the website (collectively, the “Content") are protected by copyright and owned, controlled or licensed by MCC. You shall abide by all additional copyright notices, information or restrictions contained in any Content accessed through the website.

    Website/Blog
    ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ
    Workplace