Home
About
Total: 2187

Latest upload

Loading...
  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2576/ እሑድ - ታኅሣሥ 27- ቀን - 2017

    ኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት ግሩፕ ቀጣይ ትኩረቱን በምሥራቅ አፍሪካ እንደሚያደርግ አስታወቀ  ‹‹እየተፋፈርን ስለሆነ ነው እንጂ ማንም ኑሮን እየተቋቋመው አይደለም›› አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ሥላሴ በኢትዮጵያ የአገልግሎት ዘርፍ ከውጭ አገሮች በተለይም በቅርብ ካሉት የጎረቤት አገሮች ጋር ጭምር ሲነፃፀርና በብዙ መለኪያ ሲታይ፣ ብዙ ሊሠራበት የሚገባውን የአገሪቱ የሆቴልና ቱሪዝም ዘርፍ ጥሩ ሥዕል እንዲኖረው፣ በብርቱ ከሚተጉ ኢንቨስተሮች መካከል አንዱ የሆነውና በ15 ዓመታት ውስጥ የሆቴልና ሪዞርት አሥረኛ ቅርንጫፉን በጂማ ከተማ ‹‹ኃይሌ ሪዞርት ጂማ›› በሚል ስያሜ ታኅሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. ሥራ ያስጀመረው ‹‹የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርቶች ግሩፕ›› ቀጣይ ትኩረቱን ምስራቅ አፍሪካ ላይ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡

  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2575/ ረቡዕ - ታኅሣሥ 23 - ቀን - 2017

    የባንኮች ዓመታዊ የብድር መጠን ከ14 በመቶ እንዳይበልጥ የተጣለው ገደብ ተሸሻለ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተቋቋመው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ትናንት ማክሰኞ ታኅሳስ 22 ቀን 2017 ዓ.ም. ባካሄደው የመጀመሪያ ስብሰባው፣ የባንኮች ዓመታዊ የብድር መጠን ዕድገት ላይ የተጣለው የ14 በመቶ ገደብ እንዲሻሻል ለብሔራዊ ባንክ ብድር ምክረ ሐሳብ አቅርቦ አስወሰነ።

  • READ
    ቅፅ 29 ቁጥር 2574/ እሑድ - ታኅሣሥ 20- ቀን - 2017

    ለፓርላማ የቀረበው የንብረት ታክስ ረቂቅ ሕግ ‹‹የኅብረተሰቡን ኑሮ የሚያመሰቃቅል ነው›› ተባለ ከተሞች ለዓመታዊ የልማት ወጪያቸውና ፍላጎታቸው ሀብት እንዲያመነጩበት በሚል ዕሳቤ እንደተዘጋጀ ተገልጾ፣ አስፈጻሚው የመንግሥት አካል ለሕግ አውጭው የላከው የንብረት ታክስ ረቂቅ አዋጅ፣ የኅብረተሰቡን ኑሮ የሚያመሰቃቅል ነው ተብሎ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠንካራ ትችተ ገጠመው፡፡