Home
About
Total: 1993

Latest upload

Loading...
  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2389/ረቡዕ - መጋቢት 13 - ቀን - 2015

    መንግሥት በግማሽ ዓመት 100 ቢሊዮን ብር ያህል ቀጥታ ብድር መውሰዱ ታወቀ - የአገር ውስጥ ብድር ከ1.6 ትሪሊዮን ብር በላይ ሆኗል - የብሔራዊ ባንክ ቦንድ ከ433 ቢሊዮን ብር በላይ ሆኗል በዘንድሮ በጀት ዓመት የመጀመርያዎቹ ሁለት ሩብ ዓመታት ወይም ግማሽ ዓመት ውስጥ መንግሥት ወደ 100 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ፣ ከብሔራዊ ባንክ በቀጥታ ብድር (ገንዘብ በማተም) መውሰዱ ታወቀ፡፡

  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2388 /እሑድ - መጋቢት 10 - ቀን - 2015

    መንግሥት ከጦርነቱ ለማገገም በመጭዎቹ አምስት ዓመታት 20 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል አለ - በጦርነቱ የተሳተፉ 250 ሺሕ ተዋጊዎችን መልሶ ለማቋቋምና ወደ ኅብረተሰቡ ለመቀላቀል ሥራ ተጀምሯል መንግሥት ለሁለት ዓመታት ያህል ከተካሄደው ጦርነት ለማገገምና በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ለድኅረ ግጭት መልሶ ግንባታ 20 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስፈልገው ገለጸ፡፡

  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2387/ረቡዕ - መጋቢት 6 - ቀን - 2015

    የተደራጁ ኃይሎች ሥልጣንን በሕገወጥ መንገድ ለመያዝ አዲስ አበባ ገብተው አድንደነበር አስተዳደሩ አስታወቀ -አብን የአዲስ አበባ ከንቲባ ስልጣናቸውን ለቀው በሕግ ይጠየቁ ሲል ተቃውሞውን አሰማ የአደባባይ መደበኛ ሁኔታዎችን በመጠቀም በሕገወጥ መንገድ ሥልጣን ለመጨበጥ የተደራጁ ኃይሎች ከክልል ወደ መዲናዋ ገብተው እንደነበር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡

  • የሪፖርተር ማህደር ከ ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ጀመሮ የታተሙ እትሞችን የያዘ ና በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ ሲሆን በአሁኑ ሰአት ለአንባቢዎች አመቺ በሆነ መልኩ ቀርብዋል።

    Terms and Conditions of Use

    PLEASE READ THIS TERMS OF USE CAREFULLY

    BEFORE USING THE WEBSITE. By accessing or using any page of this website, you signify your assent to these terms of use. If you do not agree to these terms of use, please do not access or use any page of the website. We reserve the right, at our discretion, to change, modify, add, or remove portions of these terms at any time. Please check these terms periodically for changes. Your continued use of the website following the posting of changes to these terms will mean you accept those changes.

    OWNERSHIP

    TRADEMARK: This website is owned and operated by Media Communications Center (MCC) a private limited company organized in Addis Ababa, Ethiopia.

    The Site is protected by copyright as a collective work and compilation, pursuant to Ethiopia’s copyright laws, international conventions, and other copyright laws. All materials on the Site are owned or controlled by MCC as the provider of the content. No material on the Site may be copied, modified, reproduced, republished, uploaded, posted or transmitted in any way. The names and logos “Ethiopian Reporter", “The reporter” and “ethiopianreporter.com, thereporterethiopia.com, digitalversion.ethiopianreporter.com Ethiopia’s No.1 News Site” are trade names, trademarks and service mark owned by MCC.

    CONTENT:

    Unless otherwise noted, all materials, including but not limited to, news, articles, images, illustrations, designs, icons, photographs, video clips and audio clips that are part of the website (collectively, the “Content") are protected by copyright and owned, controlled or licensed by MCC. You shall abide by all additional copyright notices, information or restrictions contained in any Content accessed through the website.