Home
About
Total: 2013

Latest upload

Loading...
  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2408 / እሑድ - ግንቦት 20 - ቀን - 2015

    ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ ያደረገው አዋጅ የፍትሐዊነት ጥያቄ አስነሳ በቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት ስምንት ዩኒቨርሲቲዎችን ራስ ገዝ በማድረግ ተቋማዊና አስተዳዳራዊ ነፃነት በመስጠት፣ የራሳቸውን ሀብት እንዲያመነጩ የሚፈቅድ ሕግ ለመደንገግ የተዘጋጀው አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ሲፀድቅ፣ በርካታ የፓርላማ አባላት የፍትሐዊነት ጥያቄ እንዳያመጣ በሚል ሥጋት ተቃውሟቸውን ገለጹ፡፡

  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2407 / ረቡዕ - ግንቦት 16 - ቀን - 2015

    ሕወሓት የምርጫ ቦርድ ውሳኔን በመቃወም ቅሬታውን ለአፍሪካ ኅብረት አስገባ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) የሕጋዊ ሰውነት ጥያቄ ላይ ያሳለፈውን ውሳኔ በመቃወም፣ ቅሬታውን ለአፍሪካ ኅብረት ማስገባቱን ሊቀመንበሩ ደብረፂዮን ገብረሚካኤል (ዶ/ር) ተናገሩ።

  • READ
    ቅፅ 28 ቁጥር 2406 / እሑድ - ግንቦት 13 - ቀን - 2015

    የሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ጉዳትና ኪሳራ ማድረሱን መንግሥት ይፋ አደረገ - ሦስት ሚሊዮን ነዋሪዎች የከፋ ድህነት ውስጥ ናቸው ተብሏል - ከአጠቃላይ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት መጎዳታቸው ተገልጿል በሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች በተለይም ማዕከሉን በትግራይ ክልል አድርጎ ለሁለት ዓመታት በተካሄደውና በሌሎች የተወሰኑ አካባቢዎች በነበረው ጦርነት፣ ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ የሚገመት ጉዳትና ኪሳራ በአገር ላይ መድረሱን ገንዘብ ሚኒስቴር ይፋ አደረገ።

  • የሪፖርተር ማህደር ከ ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ጀመሮ የታተሙ እትሞችን የያዘ ና በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነ ሲሆን በአሁኑ ሰአት ለአንባቢዎች አመቺ በሆነ መልኩ ቀርብዋል።

    Terms and Conditions of Use

    PLEASE READ THIS TERMS OF USE CAREFULLY

    BEFORE USING THE WEBSITE. By accessing or using any page of this website, you signify your assent to these terms of use. If you do not agree to these terms of use, please do not access or use any page of the website. We reserve the right, at our discretion, to change, modify, add, or remove portions of these terms at any time. Please check these terms periodically for changes. Your continued use of the website following the posting of changes to these terms will mean you accept those changes.

    OWNERSHIP

    TRADEMARK: This website is owned and operated by Media Communications Center (MCC) a private limited company organized in Addis Ababa, Ethiopia.

    The Site is protected by copyright as a collective work and compilation, pursuant to Ethiopia’s copyright laws, international conventions, and other copyright laws. All materials on the Site are owned or controlled by MCC as the provider of the content. No material on the Site may be copied, modified, reproduced, republished, uploaded, posted or transmitted in any way. The names and logos “Ethiopian Reporter", “The reporter” and “ethiopianreporter.com, thereporterethiopia.com, digitalversion.ethiopianreporter.com Ethiopia’s No.1 News Site” are trade names, trademarks and service mark owned by MCC.

    CONTENT:

    Unless otherwise noted, all materials, including but not limited to, news, articles, images, illustrations, designs, icons, photographs, video clips and audio clips that are part of the website (collectively, the “Content") are protected by copyright and owned, controlled or licensed by MCC. You shall abide by all additional copyright notices, information or restrictions contained in any Content accessed through the website.